ስለወቅቱ የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ሁኔታ ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

የብልጽግና መንግሥት ሥልጣን ከያዘበት ከመጋቢት 2010 ዓ.ም. ጀምሮም ሆነ በቅርቡ “አዲስ መንግስት” “አዲስ ምዕራፍ” እየተባለ ከሚነገርለት ከመስከረም 24/2014 ዓ.ም. በኋላ ባለው ጊዜ መንግስት ሊሠራቸው የሚገቡ ዋንኛ ተግባሮችን ሲያከናውን አልታየም፡፡ እነዚህም የሃገርን ሉዓላዊነት ማፅናት፣ የህዝብን ሰላምና ፀጥታ ማስከበር፣ የሕግ የበላይነትን ማስፈን እና የሃገርን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ሕይወት ማረጋጋት ናቸው፡፡ ብልጽግና ከነዚህ አንዱንም … Continue reading ስለወቅቱ የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ሁኔታ ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ